Gadiso Gado

ጋዲሳ ጋዶ ባለትዳር ሲሆን ስድስት ልጆች አሉት፣ አራቱ በቤቱ ውስጥ ይኖራሉ፡፡ ህይወቱን ሙሉ አርሶ አደር በመሆን የኖረ ሲሆን ዘወትር ወደ ማሳው 1.5 ሰዓታት በእግሩ ይጓዛል፡፡ “የራሴ የሆነ መሬት ስላለኝ እድለኛ ነኝ፣ ምክንያቱም በህይወት እስካለሁ ድረስ ምግብ ሊኖረኝ እንደሚችል ዋስትና ይሰጠኛል” በማለት ይናገራል፡፡ የጋዲሳ መሬት ከአዋሽ ወንዝ ለመጠቀም እጅግ የራቀ ነው፤ አንዳንድ ጊዜ ቤተሰቡ ያለውሃና ያለመብራት ለሳምንታት ይቆያል፡፡ አርሶአደሩ ተስፋውን በማሳው አቅራቢያ በሚገኘው የውሃ ካናል ላይ አድርጓል፡፡

የጋዲሳ ጋዶ ታሪክ

ስሜነሽ፣ አቢሉ፣ ጋዲሶ እና ደጎ የአዋሽ ወንዝ ሰዎች መካከል ናቸው፣ በተደጋጋሚ እሷ ወይም እሱ የሚነግሩን እሷ ወይም እሱ ምን እያደረጉ እንዳሉ እና ፕሮጀክቱ በህይወታቸው ላይ ምን ዓይነት ተፅዕኖ እንደሚያመጣ ነው፤